በአስተዳደር የመሬት ምዝገባና መረጃ ኤጀንሲ ለሚገኙ ክፍት መደቦች አመልክታችሁ እና ሐሙስ ማለትም መስከረም 15 ለፈተና ተጠርታችሁ በተለያየ ምክንያት ፈተና ያልተፈተናችሁ / ፈተና ተፈትናችሁ ውጤት ያልመጣላችሁን አይጨምርም/ እና የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የፐብሊክ ሰርቪስና የሰው ሀብት ልማት ቢሮ ለአዲስ መሶብ ዲጂታል የመንግስት አገልግሎት መ/ቤት በተለያዩ የስራ መደቦች ያመለከታችሁ ለፈተና የተመለመሉ አመልካቾችን ሊስት ለማየት ከታች ያሉትን /ማስፈንጠሪያ/ ሊንኮችን ይንኩ፡፡
ፈተና የሚሰጥበት ቀን ፡ ረቡዕ ጥቅምት 5/2018 ዓ.ም
ሰዓት፡ ከቀኑ 7፡30
ቦታ፡ አዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ (AASTU)
አድራሻ፡
አዲስ አበባ፣ አቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ፣ ከጥሩነሽ-ቤጂንግ ሆስፒታል በሰሜን 3 ኪሎ ሜትር ወይም ከአዲስ አበባ ወደ አዳማ የፍጥነት መንገድ፣ ኮዬ አደባባይ/ኮዬ ማዞሪያ/ ወደ ግራ 1 ኪሎ ሜትር
ለፈተና ዝግጅት የሚሆን ማቴሪያል ቴሌግራም ቻናል ላይ አለላችሁ
We're here to help. Send us a message for inquiries.