Logo

Welcome to the Addis Ababa
City Public Service and Human Resource Development Bureau Job Portal

LogIn | ይግቡ Apply Now |ያመልክቱ

ማስታወቂያ

የአዲስ አበባ ፐብሊክ ሰርቪስና የሰው ሀብት ልማት ቢሮ  በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የመሬት ምዝገባና መረጃ ኤጀንሲ  ለሚገኙ ክፍት መደቦች የዜሮ ዓመት የስራ ልምድ ያላቸውን አዲስ ተመራቂዎች ቀጥሮ ለማሰራት ይፈልጋል፡፡ በዚህም መሰረት መስፈርቱን የምታሟሉ አመልካቾች ይህ ማስታወቂያ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ታትሞ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉ አስር ተከታታይ 10  ቀናት በኦንላይን መመዝገብ የምትችሉ  እናሳውቃለን  ፡፡

ማሳሰቢያ 


👉 ምዝገባ የሚካሄደው  በኦንላይ በመሆኑ  በአካል ቀርቦ መመዝገብ  አይፈቀድም

👉 ማንኛውም ተመዝጋቢ  የናሽናል አይዲ ቁጥር ሊኖረው ይገባል

👉 የመጀመሪያ ድግሪ ለሚጠየቁ የስራ መደቦች የአገር አቀፍ ፈተና መውጫ ያለፉበትን የብቃት ማረጋገጫ ማቅረብ ይጠበቅባቸዋል

👉 የዲፕሎማ እና የሌቭል ተመራቂዎች  ሲኦሲ/COC/ ማስረጃቸውን ማቅረብ ይጠበቅባቸዋል

👉 እጩ ተመዝጋቢዎች ከ2015  ጀምሮ የተመረቁ መሆን አለባቸው

ክፍት የስራ መደቦች


ረዳት ወሰን አካላይ ሰራተኛ I

ተፈላጊ ብዛት: 48

የትምህርት ዝግጅት:

በቅየሳ፣ በካዲስተር ቅየሳ፣ በመሬት አስተዳደር፣ በጂአይኤስ፣ በጂኦ ኢንማቲክሰ፣ ከተማ ምህንስና፣ ጂኦማክስ፤ ሲቪል ምህንስና፤ ጂኦዳስ፤ ከተማ ፕላን የኮጅ ዲፕሎማ ወይም የቴክኒክና ሙያ (10+3) ወይም በሌቭል 3፣ 4፣ 5 ረጃ ያላት/ያለ እና ሌሎች ተዛማጅ የትምህርት መስኮች

ረዳት ቀያሽ ሰራተኛ

ተፈላጊ ብዛት: 48

የትምህርት ዝግጅት:

በቅየሳ፤ ካዲስተር ቅየሳ፤ ጂኦ ማክስ፤ ጂኦዳስ፤ ከተማ ፕን፤ ከተማ ምህንስና፤ ሲቭ ምህን የኮጅ ዲፕሎማ ወይም የቴክኒክና ሙያ (10+3) ወይም በሌቭል 3፣ 4፣ 5 ረጃ ያላት/ያ እና ተዛማች የትምህርት ዓይነቶች እና ሌሎች ተዛማጅ የትምህርት

የመብት መዝጋቢ ባለሙያ I

ተፈላጊ ብዛት: 36

የትምህርት ዝግጅት:

ህግ ፣ ከተማ መሬት አስተዳደር አቻ የትምህርት መስክ የመጀመሪያ ዲግሪ እና ከዚያ በላይ ያለው/ያላት

የቋሚ ንብረት ምዝገባ እና ትመና ባለሙያ I

ተፈላጊ ብዛት: 30

የትምህርት ዝግጅት:

ከተማ ምህንድስና(urban engineering) ከተማ ፕላን ፣ሲቪል ምህንድስ፣ ኮንስትራክሽን ቴክኖሎጅና ማኔጅመንት፣አርክቴክቸር እንደ ከተማ ፕላን፤ቋሚ ንብረት ግመታ(Real property valuation) በኳንቲቲተ ሰርቬይንግ ፤መሬት አስተዳደርና ቅየሳ አቻ የትምህርት መስክ የመጀመሪያ ዲግሪ እና ከዚያ በላይ ያለው/ያላት

Contact Us

Send us a message for inquiries.