የአዲስ አበባ ፐብሊክ ሰርቪስና የሰው ሀብት ልማት ቢሮ በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የመሬት ምዝገባና መረጃ ኤጀንሲ ለሚገኙ ክፍት መደቦች የዜሮ ዓመት የስራ ልምድ ያላቸውን አዲስ ተመራቂዎች ቀጥሮ ለማሰራት ይፈልጋል፡፡ በዚህም መሰረት መስፈርቱን የምታሟሉ አመልካቾች ይህ ማስታወቂያ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ታትሞ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉ አስር ተከታታይ 10 ቀናት በኦንላይን መመዝገብ የምትችሉ እናሳውቃለን ፡፡
ማሳሰቢያ
👉 ምዝገባ የሚካሄደው በኦንላይ በመሆኑ በአካል ቀርቦ መመዝገብ አይፈቀድም
👉 ማንኛውም ተመዝጋቢ የናሽናል አይዲ ቁጥር ሊኖረው ይገባል
👉 የመጀመሪያ ድግሪ ለሚጠየቁ የስራ መደቦች የአገር አቀፍ ፈተና መውጫ ያለፉበትን የብቃት ማረጋገጫ ማቅረብ ይጠበቅባቸዋል
👉 የዲፕሎማ እና የሌቭል ተመራቂዎች ሲኦሲ/COC/ ማስረጃቸውን ማቅረብ ይጠበቅባቸዋል
👉 እጩ ተመዝጋቢዎች ከ2015 ጀምሮ የተመረቁ መሆን አለባቸው
ተፈላጊ ብዛት: 48
የትምህርት ዝግጅት:
በቅየሳ፣ በካዲስተር ቅየሳ፣ በመሬት አስተዳደር፣ በጂአይኤስ፣ በጂኦ ኢንፎ ማቲክሰ፣ ከተማ ምህንድስና፣ ጂኦማቲክስ፤ ሲቪል ምህንድስና፤ ጂኦዳስ፤ ከተማ ፕላን የኮሌጅ ዲፕሎማ ወይም የቴክኒክና ሙያ (10+3) ወይም በሌቭል 3፣ 4፣ 5 ደረጃ ያላት/ያለው እና ሌሎች ተዛማጅ የትምህርት መስኮች
ተፈላጊ ብዛት: 48
የትምህርት ዝግጅት:
በቅየሳ፤ ካዲስተር ቅየሳ፤ ጂኦ ማቲክስ፤ ጂኦዳስ፤ ከተማ ፕላን፤ ከተማ ምህንድስና፤ ሲቭል ምህንድስና የኮሌጅ ዲፕሎማ ወይም የቴክኒክና ሙያ (10+3) ወይም በሌቭል 3፣ 4፣ 5 ደረጃ ያላት/ያለው እና ተዛማች የትምህርት ዓይነቶች እና ሌሎች ተዛማጅ የትምህርት
ተፈላጊ ብዛት: 36
የትምህርት ዝግጅት:
ህግ ፣ ከተማ መሬት አስተዳደር አቻ የትምህርት መስክ የመጀመሪያ ዲግሪ እና ከዚያ በላይ ያለው/ያላት
ተፈላጊ ብዛት: 30
የትምህርት ዝግጅት:
ከተማ ምህንድስና(urban engineering) ፤ ከተማ ፕላን ፣ሲቪል ምህንድስ፣ ኮንስትራክሽን ቴክኖሎጅና ማኔጅመንት፣አርክቴክቸር እንደ ከተማ ፕላን፤ቋሚ ንብረት ግመታ(Real property valuation) ፣በኳንቲቲተ ሰርቬይንግ ፤መሬት አስተዳደርና ቅየሳ አቻ የትምህርት መስክ የመጀመሪያ ዲግሪ እና ከዚያ በላይ ያለው/ያላት