Logo

Welcome to the Addis Ababa City Public Service and Human Resource Development Bureau Job Portal

LogIn | ይግቡ

ማስታወቂያ

    በአስተዳደር የመሬት ምዝገባና መረጃ ኤጀንሲ  ለሚገኙ ክፍት መደቦች አመልክታችሁ እና ሐሙስ ማለትም መስከረም 15 ለፈተና ተጠርታችሁ በተለያየ ምክንያት ፈተና ያልተፈተናችሁ / ፈተና ተፈትናችሁ ውጤት ያልመጣላችሁን አይጨምርምእና  የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የፐብሊክ ሰርቪስና የሰው ሀብት ልማት ቢሮ  ለአዲስ መሶብ ዲጂታል የመንግስት አገልግሎት  /ቤት በተለያዩ የስራ መደቦች ያመለከታችሁ ለፈተና የተመለመሉ  አመልካቾችን ሊስት ለማየት ከታች ያሉትን /ማስፈንጠሪያሊንኮችን ይንኩ፡፡ 

    ፈተና የሚሰጥበት  ቀን ፡ ረቡዕ ጥቅምት   5/2018  .

    ሰዓት፡ ከቀኑ 730   

    ቦታ፡ አዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ (AASTU)

    አድራሻ፡ 

    አዲስ አበባ፣ አቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ፣  ከጥሩነሽ-ቤጂንግ ሆስፒታል በሰሜን  3 ኪሎ ሜትር  ወይም ከአዲስ አበባ ወደ አዳማ የፍጥነት መንገድ፣ ኮዬ አደባባይ/ኮዬ ማዞሪያ/  ወደ ግራ  1 ኪሎ ሜትር

    ለፈተና ዝግጅት የሚሆን ማቴሪያል ቴሌግራም ቻናል ላይ አለላችሁ


    0-ክፍት የስራ መደቦች

    Explore current job opportunities

    Contact Us

    We're here to help. Send us a message for inquiries.