የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ፐብሊክ ሰርቪስና የሰው ሀብት ልማት ቢሮ፤ ለአዲስ አበባ ቤቶች ኮርፖሬሽን ክፍት መደቦች የዜሮ ዓመት የስራ ልምድ ያላቸውን አዲስ ተመራቂዎች ቀጥሮ ለማሰራት መመዝገቡ እና ግንቦት 6 ቀን 2018 ዓ.ም በአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ፈተና መስጠቱ ይታወቃል ።ፈተና የወሰዳችሁ እና ስማችሁ ከዚህ በታች የተዘረዘረ አመልካቾች በተጠባባቂነት ተይዛችሁ የነበረ ሲሆን ከሰኞ ማለትም ሀምሌ/06/2018 ዓ.ም ጀምሮ ባምቢስ በሚገኘው ቤቶች ኮርፖሬሽን በአካል በመገኘት ሪፖርት እንድታደርጉ እናሳስባለን ።
| ተ.ቁ | ስም | አባት ስም | የአያት ስም | ኮድ | የተወዳደረበት የስራ መደብ |
| 1 | Samuel | Lechisa | Bayisa | aastuc297 | የኮንትራት አስተዳደር መሃንዲስ I |
| 2 | ሾራ | ተክሌ | ገለታ | aastuc196 | የኮንትራት አስተዳደር መሃንዲስ I |
| 3 | IDOSA | HAMBISA | MIRESSA | aastuc338 | የኮንትራት አስተዳደር መሃንዲስ I |
| 4 | Daniel | Dereje | Kasmachew | aastuc369 | የኮንትራት አስተዳደር መሃንዲስ I |